Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ

Saturday 5 October 2019

ተማሪዎች ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ መቀያየር አይችሉም

ተማሪዎች ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ መቀያየር አይችሉም-ሚኒስቴሩ
 
የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ይፋ ባደረገው ማሳሰቢያ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ብቻ መማር እንዳለባቸው ጠቅሷል።
በፋዊየፌስቡክገፁባወጣውማሳሰቢያው“ማንኛውም ተማሪ ከተመደበበት ዩኒቨርስቲ ወደሌላ ዩኒቨርስቲ መቀያየር እንደማይቻል የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያስታውቃል።” ሲል ጠቅሷል።

ዘንድሮ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከትናንት 11:30 ጀምሮ ይፋ ሆኗል።
ተማሪዎችም የተመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ ለማወቅ
http://twelve.neaea.gov.et/Home/Placement… የሚለውን ሊንክ መጠቀም ይችላሉ ተብሏል።

No comments:

Biruh Media

በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና ላይ በቀን 1/9/2016 ዓ.ሞ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝና ከባድ ብ ምክንያት በበልግ ስብልና ሌሎች ንብረ...