Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ

Wednesday 11 December 2019

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቀባበል ሊደረግ ነዉ

ለዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊ  ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ  አህመድ የጀግና  አቀባበል ስነ ስርዓት ሊደረግ ነዉ ።  ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ነገ ከኖርዌይ ኦስሎ ሲመለሱ የጀግና አቀባበል ስነ-ስርዓት ይደረግላቸዋል ተብሏል። የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ የታክሲ ማህበራት ለአቀባበል ስነ ስርዓቱ ዝግጅት እያደረጉ እንደሆነም ታዉቋል ። የአቀባበል ስነ ስርዓቱም ከማለዳው  ጀምሮ  የሚካሄድ ሲሆን ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እስከ ብሄራዊ ቤተ መንግስት ድረስ የጀግና እና የክብር አቀባበል ይደረግላቸዋል፡፡

No comments:

Biruh Media

በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና ላይ በቀን 1/9/2016 ዓ.ሞ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝና ከባድ ብ ምክንያት በበልግ ስብልና ሌሎች ንብረ...