Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ

Thursday 4 February 2021

የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን ምስረታ ይፋ ሆነ

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ -  በፋውንዴሽኑ የምስረታ ዝግጅት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና አክቲቪስት ታማኝ በየነ በክብር እንግድነት ተገኝተዋል። በልደታ አካባቢ ለፋውንዴሽኑ የሚሆን የመስሪያ ቤት ቦታም ተበርክቷል ።
ፋውንዴሽኑ ዶክተር አምባቸው በህይወት እያሉ የጀመሯቸውን ሊሰሯቸው የሚችሏቸውን ስራዎች ለማስቀጠል እንደሆነ የዶክተር አምባቸው ልጅ መዓዛ አስታውቃለች። May be an image of Tsgaye Adimasu and text
ፋውንዴሽኑ በትምህርት፣ በጤና እና በአረንጓዴ ልማት ከሚሰራቸው ስራዎች በተጨማሪ እውነትንና ሀቀኝነትን ይዞ የአገርን ልማት የሚያግዝ ማህበረሰብ ለመፍጠር ያለመ ነው ተብሏል።

No comments:

Biruh Media

በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና ላይ በቀን 1/9/2016 ዓ.ሞ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝና ከባድ ብ ምክንያት በበልግ ስብልና ሌሎች ንብረ...