Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ

Saturday 6 February 2021

በቡሬ ከተማ የምግብ ዘይት ማምረቻ ተገነባ

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ - በ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ፊቤላ እንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ ነገ ይመረቃል ። 

 May be an image of text

ፋብሪካዉ በቀን 1ሺህ 500 ቶን የምግብ ዘይት የሚያመርት ሲሆን፣ ለዘይት ይወጣ ከነበረው 30 በመቶ ወጪውን የሚያስቀር ነዉም ተብሏል ። ባለሃብቱና የቢኬጂ ቦርድ ሊቀመንበሩ አቶ በላይነህ ክንዴ በሰጡት መግለጫ ፍብሪካው ከዘይት ማምረት በተጨማሪ በቀን 200 ቶን ሰሊጥ ማቀነባበር : በቀን 96 ቶን ሳሙና ፣ የአትክልትና ማርጋሪት ማምረቻ፣ የፕላስቲክና ጠርሙስ እንዲሁም የካርቶን ፍብሪካዎችን በውስጡ እንደሚያመርት ተናግረዋል።

No comments:

Biruh Media

በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና ላይ በቀን 1/9/2016 ዓ.ሞ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝና ከባድ ብ ምክንያት በበልግ ስብልና ሌሎች ንብረ...