Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ

Monday 1 February 2021

ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ በምርጫ ዙሪያ ምላሽ ሊሰጡ ነዉ

 በምርጫ ብቻ ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ምርጫ ቦርድን ይጠይቁ በሚል ርእስ የማህበራዊ ሚድያ ተሳትፎ መድረክ በኢትዮጲያ ምርጫ ቦርድ የተዘጋጀ ሲሆን የምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ሀሙስ ጥር 27 ቀን 2013 ዓ.ም. ጠዋት 5 ሰአት ላይ በፌስቡክ ገፅ በቀጥታ ለጠያቂዎቻቸዉ ምላሽ እንደሚሰጡ ምርጫ ቦርዱ በፌስቡክ ገፁ ላይ አስታዉቋል ፡ ማንኛዉም ሰዉ በዚህ የቀጥታ ስርጭት ላይም እንዲይሳተፉ፣ ጥያቄዎቻቸውንም በማህበራዊ ገፁ መልዕክት መሰጫ ላይ ቢልኩለት ዝግጁ መሆኑን አስታዉቋል ።

የምርጫ ቦርዱን ይፋዊ የፌስ ቡክ ገፅ ለማግኘት

No comments:

Biruh Media

በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና ላይ በቀን 1/9/2016 ዓ.ሞ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝና ከባድ ብ ምክንያት በበልግ ስብልና ሌሎች ንብረ...