Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ

Monday 1 February 2021

ጀኔራል አበባዉ ታደሰ ህንፃዉን ተረከበ

 የጀነራል አበባዉ ህንፃ የሆነዉ አልዋቅ ሆቴል በቀደሙት አመታት ለሼህ አላሙዲን ተሸጦ የነበረ ሲሆን መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ለባለቤቱ ጀነራል አበባዉ ተመላሽ ሆኗል ። ህንፃዉን ለባለቤቱ ተመላሽ እንዳደረጉ የገለፀዉ የመረጃ ምንጫችን ሼህ ሙሀመድ አላሙዲንም አልዋቅ ሆቴልን የራስህ ሆቴል ነበር አሁንም በትግስትህና ባለህ ቁርጠኝነትና ሀገርህ በምጥ ሰዓት ስትፈልግህ ለሂወትህ ሳትሰስት አለሁልሽ ብለህ ተገኝተሃልና ቀድሞውኑ ያንተ ነበር አሁንም በስምህ ይጽና የደምና የሂወት ዋጋህንም መልሰህ ውሰድ" በማለት ሆቴሉን መልሰው አስረክበውታል ሲል ጠቅሷል ።

No comments:

Biruh Media

በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና ላይ በቀን 1/9/2016 ዓ.ሞ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝና ከባድ ብ ምክንያት በበልግ ስብልና ሌሎች ንብረ...