Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ

Sunday 12 May 2024

ኢትዮጵያውያን : የአለም አቀፉ የሮቦ ፌስት ውድድር አሸናፊ ሆኑ

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ


#Ethiopia | ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ህፃናት በአሜሪካ በተካሄደው የአለም አቀፍ የሮቦ ፌስት ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡
ኢትዮጵያውያኑ ሶስት ሽልማቶችን የግላቸው ያደረጉ ሲሆን÷ የመጀመሪያው ከ 10 አመት በታች በተወዳደሩበት ሮቦ ፓሬድ የውድድር ዘርፍ ነው፡፡
ሁለተኛው ደግሞ በሲንየር ኤግዚቢሽን ከ 14 እስከ 16 አመት ስፔሻል አዋርድ ሽልማትን ማግኘት ችለዋል፡፡


በጁንየር እግዚቢሽን ዘርፍ ደግሞ በአለም አቀፍ ዉድድር የሶስተኝነትን ደረጃን ይዘው ያጠናቀቁ ሲሆን÷በተጨማሪም ከየውድድሩ ከ 1 እስከ 3 ለወጡ ተወዳዳሪዎች የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
አሜሪካ በሚገኘው የሚችጋን ላውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ውድድር 23 ታዳጊ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ወክለው በተለያዩ ዘርፎች ለውድድር መቅረባቸው የሚታወስ ነው፡፡

No comments:

Biruh Media

በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና

Biruh Media - ብሩህ ሚዲያ በዎላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዩካራ ቀበሌ ዶንጎ ቀጠና ላይ በቀን 1/9/2016 ዓ.ሞ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝና ከባድ ብ ምክንያት በበልግ ስብልና ሌሎች ንብረ...